የኦሮሞ እናቶች/ሴቶች ለቤተሰብ፣ ማኅበረሰብና ሀገር ላበረከቷቸውና እያበረከቱ ላሉት አስተዋፅዖዎቻቸው የተዘጋጀ የምስጋና ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ በሜልበርን ተከበረ።

ዛሬ እሑድ ማርች 3 / 2024 የኦሮሞ እናቶች/ሴቶች ለቤተሰብ፣ ማኅበረሰብና ሀገር ላበረከቷቸውና እያበረከቱ ላሉት አስተዋፅዖዎቻቸው፤ ክብርን ለማጎናፀፍ፣ ፍቅርን ለመስጠትና ሞገስን ለማላበስ የተዘጋጀ የምስጋና ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ በሜልበርን ተከበረ።

No photo description available.

Be the first to comment on "የኦሮሞ እናቶች/ሴቶች ለቤተሰብ፣ ማኅበረሰብና ሀገር ላበረከቷቸውና እያበረከቱ ላሉት አስተዋፅዖዎቻቸው የተዘጋጀ የምስጋና ቀን ለመጀመሪያ ጊዜ በሜልበርን ተከበረ።"

Leave a comment

Your email address will not be published.


*